በዛሬ ዕለት 3ኛ ቀኑን የሠላም በህል አመለካከት የመገንባትና የመምራት ክሂሎት በሚል በተዘጋጀውን ሰነድ ለወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ እና ክልል ሲቪል ሰርቨስ ብልጽግና ፖርቲ አባለት ስልጠና መሠጠቱን ቀጥለዋል!

በዛሬ ዕለት 3ኛ ቀኑን የሠላም በህል አመለካከት የመገንባትና የመምራት ክሂሎት በሚል በተዘጋጀውን ሰነድ ለወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ እና ክልል ሲቪል ሰርቨስ ብልጽግና ፖርቲ አባለት ስልጠና መሠጠቱን ቀጥለዋል።
በዛሬው ዕለት 12/4/2016ዓ/ም የቀረበው ሰነድ የሠላም ባህል አመለካከት የመገንባትና የመምራት በሚል ሠነድ ቀርቦ ሰፊ ወይይት እየተደረገ ይገኛል ።
ሠላም የመኖር ህልውና ጉዳይ በመሆኑ የተጀመረው ሠላም በቀጣይነት እንድረጋገጥ የሚያጋጥሙ ክፍተቶችን በመለየት ለቀጣይ ዘላቅ ሠላም ለማረጋገጥ ሁሉ ለሠላም ዜብ መቆም እንደምገባ በሰነድ ቀርበዋል።